በመተኛት ድምጽ

0:00
0:00

  • ፤ ተስፋም ስላለህ ተዘልለህ ትቀመጣለህ፤ በዙሪያህ ትመለከታለህ፥ በደኅንነትም ታርፋለህ። ፤ ትተኛለህ፥ የሚያስፈራህም የለም፤ ብዙ ሰዎችም ልመና ያቀርቡልሃል። [መጽሐፈ ኢዮብ። 11:18,19]
  • እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፤ እግዚአብሔርም ደግፎኛልና ነቃሁ። [መዝሙረ ዳዊት 3:5]
  • በሰላም እተኛለሁ አንቀላፋለሁም፤ አቤቱ፥ አንተ ብቻህን በእምነት አሳድረኸኛልና። [መዝሙረ ዳዊት 4:8]
  • ከሌሊት ግርማ፥ በቀን ከሚበርር ፍላጻ፥ [መዝሙረ ዳዊት 91:5]
  • በተኛህ ጊዜ አትፈራም፤ ትተኛለህ፥ እንቅልፍህም የጣፈጠ ይሆንልሃል። [መጽሐፈ ምሳሌ 3:24]