ወደ እግዚአብሔር መጮህ

0:00
0:00

  • ስምህን የሚያውቁ ሁሉ በአንተ ይታመናሉ፥ አቤቱ፥ የሚሹህን አትተዋቸውምና። [መዝሙረ ዳዊት 9:10]
  • ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው። [መዝሙረ ዳዊት 34:17]
  • ትመልስልኛለህና በመከራዬ ቀን ወደ አንተ እጠራለሁ። [መዝሙረ ዳዊት 86:7]
  • ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውማለሁ። [መዝሙረ ዳዊት 91:15]
  • እግዚአብሔር ለሚጠሩት ሁሉ፥ በእውነት ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው። ለሚፈሩት ምኞታቸውን ያደርጋል፥ ልመናቸውንም ይሰማል ያድናቸዋልም። [መዝሙረ ዳዊት 145:18, 19]